በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡብ ሱዳን ሰላም ማስፈን ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ፀጥታና ጥቅም ወሳኝ ጉዳይ መሆኑ ተገለፀ


በደቡብ ሱዳን ሰላም ማስፈን ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ፀጥታና ጥቅም ወሳኝ ጉዳይ መሆኑ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:56 0:00

በደቡብ ሱዳን ሰላም ማስፈን ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ፀጥታና ጥቅም ወሳኝ ጉዳይ መሆኑን የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት አስታውቆ በጎረቤት ሀገሯ የተከሰተውን የርስ በርስ ጦርነት ለማስቆም በአዲስ አበባ የተካሄደው የሰላም ድርድር፤ አንዳንድ እመርታዎች የታዩበትና በቀጣይነት ውይይት ለማድረግ ሥምምነት የተደረሰበት ነው ብሏል።

XS
SM
MD
LG