No media source currently available
የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ የአልጀርሱን የሰላም ስምምነት ተግባራዊ ለማድረግ በቅርቡ ስለገቡት ቃል የሚነጋገሩ ልዑካን ወደ ኢትዮጵያ እንደሚልኩ አስታወቁ።