በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ስፔን የሜዲትራኒያንን ባህር ያቋረጡ ስደተኞችን ተቀበለች


ስፔን የሜዲትራኒያንን ባህር ያቋረጡ ስደተኞችን ተቀበለች
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:02 0:00

አለም አቀፉን የስደተኞች ቀን ለማክበር ቀናቶች ሲቀሩ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰደተኞች በስፔን የባህር ወደብ ከተማ ደርሰዋል። በሶስት ጀልባዎች የተሳፈሩ 600 ስደተኞች የስፔኗ ቫለንቲካ ወደብ ከትላንት በስትያ ደርሰዋል። የደቡብ አውሮፓ ሀገራት ወደ ባህር ወደቦቻቸው የሚፈልሱ ቁጥራቸው የበዛ ስደተኞችን በተመለከተ መፍትሔ ለማበጀት ጥሪ በማድረግ ላይ ይገኛሉ።

XS
SM
MD
LG