"ሁሉም ሰው በሕግ ፊት እኩል የሚሆንበትን ጊዜ ተስፋ አደርጋለሁ" - ከፍያለው ተፈራ
"የሦስተኛ ዓመት ትምሕርቴን ጨርሼ ወለጋ ቤተሰቦቼንለመጠየቅ መንገድ ጀመርኩ። መስከረም 3/1999ዓ.ም ካደርኩበት አዲስ አበባ ካራ ቆሬ የምትገኝው እህቴ ቤት ወጥቼ ከጓደኞቼ ጋራ ወደ አውቶብስ ተራ መንገድ ጀመርን። አንድ ፌርማታ እንደሄድን ተኩስ ተከፈተብን። ሦስቱ ወዲያው ሞቱ። እኔ አንድ እግሬ ተጎዳ። ፖሊስ ሆስፒታል ገባሁና ጤነኛው እግሬ ተቆረጠ። ሁለቱም ተቆርጦ ከእነ ቁስሎቼ ወደ ማዕከላዊ ተወሰድኩ"- አርብ ዕለት ከእስር የተፈታው ከፍያለው ተፈራ የተናገረው ነው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 19, 2021
በኅዳሴ ጉዳይ ኢትዮጵያውያን ምሁራን ሚዲያውን ወቀሱ
-
ኤፕሪል 19, 2021
ከአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የተፈናቀሉ ነዋሪዎች ቁጥር ከ250 ሺሕ በልጧል ተባለ
-
ኤፕሪል 19, 2021
የድሬዳዋ ፓርቲዎች በጋራ እንደሚሰሩ አስታወቁ
-
ኤፕሪል 19, 2021
ምርጫዬ፦ የምርጫ ቅስቀሳ እና መረጃ አገልግሎት የሚሰጠው መተግበሪያ
-
ኤፕሪል 16, 2021
የኮቪድ-19 ምርመራ በትግራይ ክልል
-
ኤፕሪል 16, 2021
ስለምዕራብ ወለጋ ዞኖች የምርጫ ጉዳይ