በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ሁሉም ሰው በሕግ ፊት እኩል የሚሆንበትን ጊዜ ተስፋ አደርጋለሁ" - ከፍያለው ተፈራ


"ሁሉም ሰው በሕግ ፊት እኩል የሚሆንበትን ጊዜ ተስፋ አደርጋለሁ" - ከፍያለው ተፈራ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:11 0:00

"የሦስተኛ ዓመት ትምሕርቴን ጨርሼ ወለጋ ቤተሰቦቼንለመጠየቅ መንገድ ጀመርኩ። መስከረም 3/1999ዓ.ም ካደርኩበት አዲስ አበባ ካራ ቆሬ የምትገኝው እህቴ ቤት ወጥቼ ከጓደኞቼ ጋራ ወደ አውቶብስ ተራ መንገድ ጀመርን። አንድ ፌርማታ እንደሄድን ተኩስ ተከፈተብን። ሦስቱ ወዲያው ሞቱ። እኔ አንድ እግሬ ተጎዳ። ፖሊስ ሆስፒታል ገባሁና ጤነኛው እግሬ ተቆረጠ። ሁለቱም ተቆርጦ ከእነ ቁስሎቼ ወደ ማዕከላዊ ተወሰድኩ"- አርብ ዕለት ከእስር የተፈታው ከፍያለው ተፈራ የተናገረው ነው።

XS
SM
MD
LG