"ሁሉም ሰው በሕግ ፊት እኩል የሚሆንበትን ጊዜ ተስፋ አደርጋለሁ" - ከፍያለው ተፈራ
"የሦስተኛ ዓመት ትምሕርቴን ጨርሼ ወለጋ ቤተሰቦቼንለመጠየቅ መንገድ ጀመርኩ። መስከረም 3/1999ዓ.ም ካደርኩበት አዲስ አበባ ካራ ቆሬ የምትገኝው እህቴ ቤት ወጥቼ ከጓደኞቼ ጋራ ወደ አውቶብስ ተራ መንገድ ጀመርን። አንድ ፌርማታ እንደሄድን ተኩስ ተከፈተብን። ሦስቱ ወዲያው ሞቱ። እኔ አንድ እግሬ ተጎዳ። ፖሊስ ሆስፒታል ገባሁና ጤነኛው እግሬ ተቆረጠ። ሁለቱም ተቆርጦ ከእነ ቁስሎቼ ወደ ማዕከላዊ ተወሰድኩ"- አርብ ዕለት ከእስር የተፈታው ከፍያለው ተፈራ የተናገረው ነው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 13, 2025
ከ450 በላይ የፊንጫ ስኳር ፋብሪካ ሠራተኞች መታሰራቸው ተገለጸ
-
ጃንዩወሪ 13, 2025
በውጭ ምንዛሬ ለውጡ ሳቢያ የግል የቴሌቭዥን ጣቢያዎች እየተዘጉ ናቸው
-
ጃንዩወሪ 11, 2025
የአእዋፋት ኢንፍሉዌንዛ ወረርሽኝ ኮቪድ አሥራ ዘጠኝን የዋዛ ነገር ያስመስለው ይሆን?
-
ጃንዩወሪ 11, 2025
በምግብ ዋስትና ላይ የሚወያይ የአፍሪካ የግብርና ሚንስትሮች ጉባዔ በካምፓላ
-
ጃንዩወሪ 10, 2025
በትግራይ ክልል የጤና ባለሞያዎች ፍልሰት በየወሩ እየጨመረ መኾኑን ማኅበሩ ገለጸ
-
ጃንዩወሪ 10, 2025
በቡግና ወረዳ ከ78ሺሕ በላይ ሰዎች የርዳታ እህል እንዳላገኙ ዞኑ አስታወቀ