በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የተጋነኑ መረጃዎች በሀዋሳና በወላይታ የተከሰቱ ግጭቶችን ማባባሳቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ


የተጋነኑ መረጃዎች በሀዋሳና በወላይታ የተከሰቱ ግጭቶችን ማባባሳቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:13:19 0:00

በሀዋሳ፣ በወላይታና በወልቂጤ በተፈጠሩ ግጭቶች በሰዎችና ንብረት ላይ ጉዳት መድረሱ ታወቀ። አካባቢዎቹም ውጥረት እንደነገሰባቸው ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ገለጹ። ለግጭቶቹ መባባስ ደግሞ የተጋነኑ መረጃዎች አስተዋጾ አላቸው ብለዋል። ከዚህ በላይ ሁኔታዎቹ እንዳይባባሱ አስቸኳይ መፍትሔ እንዲሰጥበትም አሳስበዋል።

XS
SM
MD
LG