No media source currently available
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ የግብጽን የአባይ ውሀ ድርሻን ከፍ ለማድረግ እንደሚጥሩ ለግብፃውያን ተናገሩ፤ አቶ አሕመድ ሞሐመድ የሜታልና ኢንጂኔሪንግ ኮርፖሬሽን የቦርድ አባል እንዲሆኑ ተሾሙ፣ የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ የለውጥ ሃሳቦች ፍጥነት የመተግበር ችግር ሊገጥመው እንደሚችል ተገለፀ የሚሉትን ርእሶች ነው ይዘናል፡፡