በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሥርዓተ-አልበኝነትን ለማስወገድ እየሠሩ መሆናቸውን ለማ መገርሣ አስታወቁ


ሥርዓተ-አልበኝነትን ለማስወገድ እየሠሩ መሆናቸውን ለማ መገርሣ አስታወቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:43 0:00

ኦሮምያ ውስጥ አልፎ አልፎ ይታያል ያሉትን የሥርዓተ-አልበኝነት ችግር ለማስወገድ ከሕዝብ ጋር ሆነው እንደሚሠሩ የክልሉ ርዕሰ-መስተዳድር አቶ ለማ መገርሣ አስታውቀዋል። በሌላ በኩል ደግሞ ኦሮምያና ሶማሌ ክልሎች በሚዋሰኑባቸው አካባቢዎች ላይ ሲነሱ በቆዩ ግጭቶች ምክንያት ኦሮምያ ውስጥ 159 ትምህርት ቤቶች መዘጋታቸውን የክልሉ የትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ቶላ በሪሶ ለቪኦኤ ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG