No media source currently available
ሰሜን ኮሪያ ወደ ዓለምአቀፉ ማኅበረሰብ የምትቀላቀል ከሆነና ከዓለምአቀፍ አጋሮች ጋር እንድትገድ የሚፈቀድላት ከሆነ ከአፍሪካ ጋርም አጠቃላይ የንግድ ዕድገት ሊኖራት እንደሚችል ዋና መሥሪያ ቤቱ ፕሪቶሪያ የሆነው የደኅንነት ጥናት ተመራማሪ ዛካሪ ዶነንፌልድ አመልክተዋል።