በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡብ ኢትዮጵያ ስለሞቱና ስለተፈናቀሉት ሰዎች


በደቡብ ኢትዮጵያ ስለሞቱና ስለተፈናቀሉት ሰዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:43 0:00

በደቡብ ኢትዮጵያ ምሥራቅና ምዕራብ ጉጂ ዞኖችንና ጌዴኦ ዞንን በሚያዋስኑ ወረዳዎች ውስጥ ግጭት አገርሽቶ የብዙ ዜጎች ሕይወት መጥፋቱ ዘግበናል። ዛሬ ያገኘናቸው የጉጂ ዞን ባለሥልጣን ስለሞቱትና ስለተፈናቀሉት ሰዎች ያሉትን ቆንጅት ታየ ይዛለች፡፡

XS
SM
MD
LG