No media source currently available
ሰሜን ኮሪያ ያላትን የኑክሌር ጦር መሣሪያ በሙሉ በአስቸኳይ ለማውደም ተዘጋጅታለች ሲሉ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ተናገሩ።