በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከኦሮሚያ የተፈናቀሉ የአማራ ተወላጆች የመፈናቀል ምክኒያት


ከኦሮሚያ የተፈናቀሉ የአማራ ተወላጆች የመፈናቀል ምክኒያት
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:17 0:00

ከኦሮሚያ ክልል ቄለም ወለጋ ዞን የተፈናቀሉት ነዋሪዎች የመፈናቀላቸው ምክኒያት “ፍርሃት እንጂ የፀጥታ ችግር አይደለም” ሲሉ የዞኑ የሰዲ ጨንቃ ወረዳ አስተዳዳሪ ገለፁ።ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች በበኩላቸው፤ “የተደራጁ ኃይሎች ንብረት አቃጥለው፣ መሰረታዊ አገልግሎት እንዳናገኝ ከልክለው፣ ወደ ሀገራችሁ ሂዱ ብለው ሲያባርሩን ነው የኖርንበትንና ንብረት ያፈራንበትን መንደር ጥለን የተሰደድነው።” ይላሉ።

XS
SM
MD
LG