በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሞያሌ አካባቢ ትምህርት እየተስተጓጎለ ነው


ሞያሌ አካባቢ ትምህርት እየተስተጓጎለ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:54 0:00

ኢትዮጵያ ውስጥ የአሥረኛና የአሥራ ሁለተኛ ክፍሎች ተማሪዎች ፈተና በሚወስዱበት ጊዜ በኦሮምያና በሶማሌ ክልሎች አዋሣኝ አካባቢዎች ውስጥ “የሶማሌ ክልል ልዩ ኃይል ያደርሰዋል” በሚባል ጥቃት ምክንያት ብዙ ትምህርት ቤቶች መዘጋታቸውንና የብዙ ሺህ ተማሪዎች የትምህርት ሂደት መስተጓጎሉን የአካባቢው ነዋሪዎችና ባለሥልጣናት ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG