በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መምሕሩና ጠቅላይ ሚንስትሩ .. የዛሬ አሥራ ስድስት ዓመት የሆነ ነው


መምሕሩና ጠቅላይ ሚንስትሩ .. የዛሬ አሥራ ስድስት ዓመት የሆነ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:42 0:00

የአሥራ ሰባት ቀን ስብሰባ ነበር። አሥራ ሰባት መጻህፍት ተሰጥተውን ነበር። .. አስራ ሰባት ቀን በሙሉ እንዴት እንዴት ሊሆን ይችላል በሚል .. ፍርሃቱም ቢኖር .. ምን እንደምልም በደንብ ሳላብላላው በበስጭት ብቻ ለጥያቄ እጄን አነሳሁ። ” ዶ/ር አንማው አንተነህ።

XS
SM
MD
LG