No media source currently available
የግብፅ መንግሥት በመብቶች ተሟጋቾች፣ በኢንተርኔት ላይ ፀሐፍት ወይም ብሎገሮችና በጋዜጠኞች ላይ እየወሰደ ያለውን የኃይል እርምጃ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ጥበቃ ቢሮ በብርቱ አውግዟል።