No media source currently available
ቢያንስ አንድ መቶ ፍልሰተኞችን ይዞ ዛሬ ረቡዕ ማለዳ ከሶማሊያ ይጓዝ የነበረ የሕገ ወጥ አሸጋጋሪዎች ጀልባ የመን ሲቃረብ ተገልብጦ አርባ ሥድስት ኢትዮጵያውያን ሰጥመው መሞታቸው እና ሌሎች አሥራ ስድሥት የደረሱበት መጥፋቱ ተገለፀ፡፡