No media source currently available
የኢትዮጵያ መንግሥት የአልጀርሱን ሥምምነትና የድንበር ኮሚሽኑን ውሳኔ ሙሉ በሙሉ ተቀብሎ ተግባራዊ ለማድረግ የደረሰበት ድምዳሜ ከኤርትራ ጋር ያለውን ውጥረት እንደሚያረግብ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ አስታውቀዋል፡፡