No media source currently available
ኮንጎ ዲሞክራሲያዊት ሪፐብሊክ ውስጥ የተቀሰቀሰው ኢቦላ በሰሜን ምዕራብ ገጠር እና በምባንዳካ ከተማ እየተስፋፋ መምጣቱ አሁን ሌሎች ሃገሮችንም እያሰጋ ነው።