በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የ“ሰማያዊ ቆብ ቀን” የተከበረው አፍሪካ ውስጥ ነው


የ“ሰማያዊ ቆብ ቀን” የተከበረው አፍሪካ ውስጥ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:27 0:00

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬሽ የዓለም ሰላም አስከባሪ ተልዕኮ ምሥረታ ሰባኛ ዓመትን ለማክበር ወደ ማሊ ሄደዋል። ምዕራብ አፍሪካዊቱ ማሊ ሚኑስማ በሚል ምኅፃር የሚጠራው የመንግሥታቱ ድርጅት ኃይል የሚገኝባት ሃገር ስትሆን ተልዕኮውን ለማጠናከር እንደሚሠሩ ዋና ፀሐፊው ቃል ገብተዋል።

XS
SM
MD
LG