No media source currently available
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት /መድረክ/ ሀገሪቱ ይበልጥ እንድትረጋጋ እና ወደ ተሻለ የለውጥ አቅጣጫ እንድትገባ የብሄራዊ አንድነት መንግሥት በመመስረት እንዲተባበር ለኢህአዴግ ጥሪ አቀረበ፡፡