በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አድዋ ላይ በፖሊስና በወጣቶች መካከል ግጭት ተፈጥሮ ነበር


አድዋ ላይ በፖሊስና በወጣቶች መካከል ግጭት ተፈጥሮ ነበር
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:39 0:00

በትግራይ ክልል አድዋ ከተማ በመንግሥት በተጠራ የወጣቶች ኮንፈረንስ ላይ ለተገኙ ተሣታፊዎች ይከፈላል ከተባለ የውሎ አበል ክፍያ ጋር በተያያዘ የተፈጠረ አለመግባባት ወደ ፖሊስና ወጣቶች ግጭት አምርቶ በአንድ ወጣት ላይ ከባድ ድብደባ እንደፈፀመ፤ በሁለት የፖሊስ አባላት ላይም ጉዳት እንደደረሰ ታውቋል።

XS
SM
MD
LG