No media source currently available
የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ፣ በሰሜን አሜሪካ የኢትጵያውያን ስፖርትና ባህል ፌዴሬሽን በሚያዘጋጀው በዘንድሮው 35ኛ ዓመታዊ በዓል ላይ ለመገኘት እንደሚፈልጉ፣ በዩናይትድ ስቴትስ የኢትዮጵያ ኤምበሲ በፃፈው ደብዳቤ መጠየቁን እንደዘገብን ይታወሳል።