በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኬንያ የሳይበር በኢንተርኔት የሚፈፀሙ ወንጀሎችን የሚቆጣጠር ሕግ በሥራ ላይ አዋለች


ኬንያ የሳይበር በኢንተርኔት የሚፈፀሙ ወንጀሎችን የሚቆጣጠር ሕግ በሥራ ላይ አዋለች
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:30 0:00

የኬንያዉ ፕሬዚደንት ኡሁሩ ኬንያታ በኮምፒዩተርና በኢተርኔት አማካኝነት የሚፈጸሙ ወንጀሎችን ለመቆጣጠር የሳይበር ደህንነት ዐዋጅ አፀደቁ። ዐዋጁ ተጨባጭ ያልሆነ መረጃ’ን የሚያሰራጩ ግለሰቦች ወይም ድርጅቶችን 5 ሚሊዮን የኬንያ ሺሊንግ ወይም ሁለት ዓመት እሥራት እንደሚቀጡ ይደነግጋል።

XS
SM
MD
LG