No media source currently available
ሰሞኑን በውጥረት ውስጥ በሰነበቱት ሻኪሶና ለገደምቢ ከተሞች ዛሬ የመከላከያ ኃይል አባላት መግባታቸውን ነዋሪዎቻቸው ገልፀዋል። አዶላ ዋዩ ውስጥ ከትናንት በስተያ የተገደለ ጓደኛቸውን አስከሬን ለመቅበር ይሄዱ በነበሩ ባጃጅ ነጅዎች ላይ ድብደባ መፈፀሙም ተሰምቷል።