በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኬንያ ኃይለኛ ዝናብ ባስከተለው የግድብ መደርመስ ከ47 በላይ ሰዎች ሕይወት ጠፋ


በኬንያ ኃይለኛ ዝናብ ባስከተለው የግድብ መደርመስ ከ47 በላይ ሰዎች ሕይወት ጠፋ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:32 0:00

በኬንያ ኃይለኛ ዝናብ ባስከተለው የግድብ መደርመስ ቢያንስ ከ47 በላይ ሰዎች ሕይወት ሲጠፋ፣ የንግድ መደብሮችን ጠራርጎ ወስዷል። ከናይሮቢ ሰሜን ምዕራብ 150 ኪ/ሜ ርቀት ላይ በምትገኘው ሶላይ ከተማ በደረሰው አደጋ በመቶዎች የሚቆጠሩ ዜጎችን ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለዋል፡፡

XS
SM
MD
LG