በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአዶላ ግጭት አምስት ሰዎች መገደላቸውንና ሰባት መቁሰላቸው ተጠቆመ


በአዶላ ግጭት አምስት ሰዎች መገደላቸውንና ሰባት መቁሰላቸው ተጠቆመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:34 0:00

የለገደንቢ የወርቅ ማዕድን አደረሰ የተባለውን የአካባቢ ብክለትና የአስከተለውን ጥፋት በመቃወም ለሰልፍ በወጣ ሕዝብና በፀጥታ ኃይሎች መካከል በተፈጠረ ግጭት በአዶላ ከተማ ከትናንት እስከ ዛሬ አምስት ሰዎች መገደላቸውንና ሰባት መቁሰላቸውን ምንጮች ለቪኦኤ አስታወቁ፡፡

XS
SM
MD
LG