No media source currently available
የጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ የኬንያ ጉብኝት የሁለቱን ሀገሮች የቆየ መልካም ግንኙነት ባለው ለማስቀጠል ሳይሆን ከፍ ወዳለ ደረጃ ለማሻገር የተደረገ እንደሆነ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አስታወቁ፡፡