በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ጋዜጠኞችን መፍታት ብቻውን የፕሬስ ነፃነትን አያረጋግጥም” - ጋዜጠኞችና ሲፒጄ


“ጋዜጠኞችን መፍታት ብቻውን የፕሬስ ነፃነትን አያረጋግጥም” - ጋዜጠኞችና ሲፒጄ
please wait

No media source currently available

0:00 0:12:46 0:00

ኢትዮጵያ ጋዜጠኞችን ዝም ለማሰኘት የምትጠቀምበትን አፋኝ ሕጎቿን ካላሻሻለች፣ የመጻፍና የመናገር ነፃነትን የምታፍንበትን የእጅ አዙር አስጨናቂ አካሄድ ካላስተካከለች፣ጋዜጠኞችን ከእስር መልቀቋ ብቻ ነፃ ሀገር ሊያሰኛት አይችልም ሲል ዋና ቢሮውን በዚህ በዩናይትድ ስቴትስ ያደረገው የጋዜጠኞች ደህንነት ተሟጋቹ በእንግሊዘኛው ምሕፃረ ቃል (CPJ) አስታወቀ።

XS
SM
MD
LG