በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ለዓለም የፕሬስ ነፃነት በዓል ለመታደም ኬንያ ገብቷል


ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ለዓለም የፕሬስ ነፃነት በዓል ለመታደም ኬንያ ገብቷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:38 0:00

ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ የሰብዓዊ መብት ተከራካሪ ድርጅት አምነስቲ ኢንተርናሽናል ባዘጋጀው የዓለም የፕሬስ ነፃነት በዓል ለመታደም ኬንያ ናይሮቢ ገብቷል። በዝግጅቱ ላይ እስክንድር ንግግር እንደሚያደርግና የግል ታርኩን ለታዳሚዎች እንደሚያካፍልም ታውቆዋል።

XS
SM
MD
LG