No media source currently available
በእስር ላይ የሚገኙት ትውልደ ኢትዮጵያዊ የስዊድን ዜግነት ያላቸው የልብ ሃኪሙና የ“አዲስ የልብ ሕክምና ማዕከል” ባለቤት ዶ/ር ፍቅሩ ማሩ “አሁንስ ፍትህ አገኝ ይሆን?” ሲሉ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ ደብዳቤ ፃፉ።