በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቂሊንጦ ቃጠሎ ተከሳሾች በድጋሚ ለብይን ተቀጠሩ


የቂሊንጦ ቃጠሎ ተከሳሾች በድጋሚ ለብይን ተቀጠሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:06 0:00

በእስር ላይ እያሉ በቂሊንጦ ቃጠሎ በ"ሽብር" የተከሰሱት 38 ተከሳሾች "ይከላከሉ ወይንም በነፃ ይሰናበቱ" የሚለውን ብይን ለማዳመጥ ለትላንት ተይዞላቸው የነበረው ቀጠሮ በሌሉበት እንደተራዘመ ከጠበቆቹ አንዱ ለአሜሪካ ድምፅ ተናገሩ።

XS
SM
MD
LG