ኮሚሽኑ የምርመራ ቢሮ በኢትዮጵያ ሊከፍት እንደሚችል በውይይት ላይ የተሳተፉ ገለፁ
በኢትዮጵያ መንግሥት ይፈፀማሉ የሚባሉትን የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ለማጣራትና ለመፈተሽ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ጉዳዮች ኮሚሽን በኢትዮጵያ የምርመራ ቢሮ ሊከፍት እንደሚችል ከእስር ከተፈቱት ጋራ በነበራቸው ውይይት መነሳቱን ከተወያዮቹ መካከል ጥቂቶቹ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። የኢትዮጵያ ሙስሊም መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ የነበረውን አሕመዲን ጀበልና የኢንተርኔት አምደኛው በፍቃዱ ኃይሉ በጉዳዩ ላይ አስተያየት ሰጥተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 13, 2024
ሙስና በኢትዮጵያ ያለበት ደረጃ እና የደቀነው አደጋ ክፍል - 2
-
ሜይ 07, 2024
የፋሲካ በዓል በተለያዩ ክልሎች ነዋሪዎች አንደበት
-
ሜይ 07, 2024
ሙስና በኢትዮጵያ ያለበት ደረጃ እና የደቀነው አደጋ ክፍል -1
-
ሜይ 06, 2024
ዐውደ ዓመት እና የባህል ዘፈኖች ትስስር
-
ሜይ 05, 2024
ለፋሲካ በዓል የሃይማኖት አባቶች የሰላም እና የእርቅ ጥሪ አስተላልፈዋል