ኮሚሽኑ የምርመራ ቢሮ በኢትዮጵያ ሊከፍት እንደሚችል በውይይት ላይ የተሳተፉ ገለፁ
በኢትዮጵያ መንግሥት ይፈፀማሉ የሚባሉትን የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ለማጣራትና ለመፈተሽ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ጉዳዮች ኮሚሽን በኢትዮጵያ የምርመራ ቢሮ ሊከፍት እንደሚችል ከእስር ከተፈቱት ጋራ በነበራቸው ውይይት መነሳቱን ከተወያዮቹ መካከል ጥቂቶቹ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። የኢትዮጵያ ሙስሊም መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ የነበረውን አሕመዲን ጀበልና የኢንተርኔት አምደኛው በፍቃዱ ኃይሉ በጉዳዩ ላይ አስተያየት ሰጥተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
በኢትዮጵያ በ25 ዓመት ውስጥ ከ400 በላይ ርዕደ መሬቶች ተከስተዋል
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
በአማራ ክልል አምስት ወረዳዎች የተከሰተው የምግብ እጥረት ከፍተኛ ሰብአዊ ቀውስ እያስከተለ ነው
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
“በማስታወቂያ ገቢ ዕጦት ብዙኀን መገናኛዎች እየተዘጉ ነው” ተባለ
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
የአክሱም ፍርድ ቤት የሒጃብ ክልከላ ውሳኔን በጊዜያዊነት አገደ
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
የኢትዮጵያን የሙዚቃ ታሪክ የከተበው ደራሲ
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
የዶናልድ ትረምፕ ዕጩ የመከላከያ ሚንስትር በሕግ መወሰኛው ምክር ቤት ብርቱ ጥያቄ ገጠማቸው