በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዛዪድ ራ’አድ አል ሁሴን አዲስ አበባ ናቸው


ዛዪድ ራ’አድ አል ሁሴን አዲስ አበባ ናቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:19 0:00

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ጉዳዮች ከፍተኛ ኮሚሽነር ዘዪድ ራ’አድ አል ሁሴን በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች አያያዝ ጉዳዮች ላይ ከመንግሥት ባለሥልጣናትና ከተቃዋሚዎች መሪዎች ጋር ለመነጋገር ኢትዮጵያ ይገኛሉ። ከፍተኛ ኮሚሽነሩ ወደ ኢትዮጵያ የተጓዙት በኢትዮጵያ መንግሥት ግብዣ መሆኑን መሥሪያ ቤታቸው ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG