በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጉጂ ዞን በኦሮሞ እና በጌዲኦ ተወላጆች መካከል የተቀሰቀሰው መፍትሔ ያስፈልገዋል ተባለ


በጉጂ ዞን በኦሮሞ እና በጌዲኦ ተወላጆች መካከል የተቀሰቀሰው መፍትሔ ያስፈልገዋል ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:12:20 0:00

በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን በተለያዩ ወረዳዎች በኦሮሞ እና በጌዲኦ ተወላጆች መካከል በተፈጠረ ግጭት ከሁለቱም ወገን ብዙ ሰዎች መሞታቸውንና በሺዎች የሚቆጠሩ ከቀያቸው ተፈናቅለው በችግር ላይ እንደሚገኙ ነዋሪዎች ገለፁ።

XS
SM
MD
LG