በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሞያሌ የእጅ ቦምብ ተወርውሮ ሦስት ሰዎች ሞቱ፤ ከ50 በላይ ቆስሉ


በሞያሌ የእጅ ቦምብ ተወርውሮ ሦስት ሰዎች ሞቱ፤ ከ50 በላይ ቆስሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:11 0:00

ዛሬ ፈፋድ በሞያሌ ተከስቶ በነበረዉ አለመረጋጋት 3 ሰዎች ሞተዉ ከ 50 በላይ የሚሆኑት ከባድ ና ቀላል የመቁሰል አደጋ እንደደረባቸዉ ነዋሪዎች ለአሜርካ ድምፅ ተናግረዋል። ግጭቱ የተከሰተዉ በሞያሌ 02 ቀበሌ መናኸርያ በሚባል ቦታ ሲሆን አንድ የእጅ ቦምብ መወርወሩንና ሽጉጥ መተኮሱን ነዋሪዎች ይናገራሉ።

XS
SM
MD
LG