No media source currently available
በመከላከያ መሥሪያ ቤቱ ውስጥ ማብራሪያ የሰጡት የመከላከያ ሚኒስትሩ ጄምስ ማቲስ “ወሣኝ እርምጃ” ሲሉ የጠሩት ይህ ጥቃት የባሻር አል አሳድን መንግሥት ‘የኬሚካል ትጥቅና አቅም አከርካሪ የሰበረ’ እንደሆነ ተናግረዋል።