No media source currently available
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ለኮንጎ ዴሞክራሲያዊት ሪፐብሊክ ሰብዓዊ እርዳታ ያሰተባበረው የለጋሾች ስብሰባ ነገ ጄኔቫ ውስጥ ይካሄዳል ተብሎ ይጠበቃል።