No media source currently available
ዩናይትድ ስቴትስ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አምስት አባላት ሰሞኑን አራት የአፍሪካ ሃገሮችን በጎበኙበት ወቅት የተደረገላቸው አቀባበል የሞቀ እንደነበርና በትረምፕ አስተዳደር ላይ የተሰሟቸውን ቅሬታዎች የገለፁላቸው እንደነበሩ አመልክተዋል።