በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዋልድባ መነኮሳት በእስር


የዋልድባ መነኮሳት በእስር
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:28 0:00

በሽብር ወንጀል ተከሰው በእስር ላይ የሚገኙትና ካለፈው አርብ ጀምሮ ከእስር እንደተለቀቁ በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ በስፋት የተነገረው የዋልድባ መነኮሳት እንዳልተፈቱና አሁንም በእስር ላይ እንደሚገኙ በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ተገኝተው የጎበኟቸው ጠያቂዎች ገለፁ።

XS
SM
MD
LG