በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጋዛ ድንበር ግጭት ዛሬም ቀጥሏል


የጋዛ ድንበር ግጭት ዛሬም ቀጥሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:22 0:00

በእሥራኤል የጋዛ ሠርጥ ወሰን ላይ ዛሬ በተነሣ ግጭት ቢያንስ አንድ ፍልስጥዔማዊ ተገድሎ ሌሎች ቁጥራቸው አርባ የሆነ ሰዎች ቆስለዋል። ግጭቱ የተፈጠረው ከአንድ ሣምንት በፊት በዚያው አካባቢ ተካሂዶ በነበረ ሁከት የበረታበት የተቃውሞ እንቅስቃሴ 19 ፍልስጥዔማዊያን በእሥራኤል ወታደሮች መገደላቸውን ተከትሎ ነው።

XS
SM
MD
LG