ማዕከላዊ ተዘጋ
የፌደራል የወንጀል መመርመሪያ ማዕከል ወይም በተለምዶ “ማዕከላዊ” እስር ቤት ዛሬ መዘጋቱን የሀገር ውስጥ የመንግሥት መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። በዚህ እስር ቤት ውስጥ ከዚህ ቀደም ታስረው የተለያየ የማሰቃየት ተግባራት እንደተፈፀመባቸው የሚናገሩ እስረኞች ግን “ማዕከላዊን መዝጋት ሳይሆን የማሰቃየት ተግባሩን ማቆም የበለጠ ጥቅም ይሰጣል” ይላሉ። “በእስር ቤት የተሰቃዩ ሰዎችን ወደ ሌላ ቦታ እያዛወሩ እስር ቤቱን መዝጋት ምንም ለውጥ የለውም “ ብለዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 06, 2022
ታጣቂዎች አማሮ ውስጥ ሦስት ሰው ገደሉ
-
ጁላይ 05, 2022
ሸዋሮቢት ውስጥ ስድስት ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ
-
ጁላይ 05, 2022
መንግሥት በወለጋ ያለውን የፀጥታ ኃይሎችን ቁጥር እንዲጨምር ኢሰመኮ ጠየቀ
-
ጁላይ 05, 2022
በቄለም ወለጋ የተገደሉ ሰዎችን አስክሬን በመቅበር ላይ መሆናቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ
-
ጁላይ 01, 2022
በኢትዮጵያ ድንበር የተነሳው አለመስማማት ሰፊ ውጥረት ፈጥሯል
-
ጁላይ 01, 2022
የቶሌ ጥቃት ተፈናቃዮች ድጋፍ እየጠየቁ ነው