በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ማዕከላዊ ተዘጋ


ማዕከላዊ ተዘጋ
please wait

No media source currently available

0:00 0:12:33 0:00

የፌደራል የወንጀል መመርመሪያ ማዕከል ወይም በተለምዶ “ማዕከላዊ” እስር ቤት ዛሬ መዘጋቱን የሀገር ውስጥ የመንግሥት መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። በዚህ እስር ቤት ውስጥ ከዚህ ቀደም ታስረው የተለያየ የማሰቃየት ተግባራት እንደተፈፀመባቸው የሚናገሩ እስረኞች ግን “ማዕከላዊን መዝጋት ሳይሆን የማሰቃየት ተግባሩን ማቆም የበለጠ ጥቅም ይሰጣል” ይላሉ። “በእስር ቤት የተሰቃዩ ሰዎችን ወደ ሌላ ቦታ እያዛወሩ እስር ቤቱን መዝጋት ምንም ለውጥ የለውም “ ብለዋል።

XS
SM
MD
LG