ማዕከላዊ ተዘጋ
የፌደራል የወንጀል መመርመሪያ ማዕከል ወይም በተለምዶ “ማዕከላዊ” እስር ቤት ዛሬ መዘጋቱን የሀገር ውስጥ የመንግሥት መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። በዚህ እስር ቤት ውስጥ ከዚህ ቀደም ታስረው የተለያየ የማሰቃየት ተግባራት እንደተፈፀመባቸው የሚናገሩ እስረኞች ግን “ማዕከላዊን መዝጋት ሳይሆን የማሰቃየት ተግባሩን ማቆም የበለጠ ጥቅም ይሰጣል” ይላሉ። “በእስር ቤት የተሰቃዩ ሰዎችን ወደ ሌላ ቦታ እያዛወሩ እስር ቤቱን መዝጋት ምንም ለውጥ የለውም “ ብለዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
1ሺሕ500 ስደተኞች ወደ አፍጥጥ መጠለያ መዛወራቸው ተገለጸ
-
ጁላይ 27, 2024
ከ17ሺሕ በላይ የራያ አላማጣ እና አካባቢው ተፈናቃዮች ተመለሱ
-
ጁላይ 26, 2024
ፓርላማው በመሬት መንሸራተት አደጋ ለሞቱ ወገኖች ብሔራዊ የኀዘን ቀን ዐዋጀ
-
ጁላይ 25, 2024
በህወሓት 14ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ዝግጅት የአመራሩ እና የቁጥጥር ኮሚሽኑ ውዝግብ