No media source currently available
በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ውስጥ የፖለቲካና የምጣኔ ኃብት ጭቆናዎች ይደረጋሉ፤ የእንቅስቃሴ ነፃነትም የተገደበ ነው ሲሉ አንድ የክልሉ ምክር ቤት አባል ለቪኦኤ ገልፀዋል።በሌላ በኩል ግን ክልሉ እየለማ ያለበት ሰላም የሠፈነበትና አስተዳደሩም መልካም ነው ሲሉ አንድ የክልሉ ፕሬዚዳንት አማካሪ ተናግረዋል።