No media source currently available
ዶ/ር አብይ አህመድ በትናንት የቃለ-መሃላ ንግግራቸው፣ ከሀገር ውጭ ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በብሄራዊ መግባባት ወደ ቀጣይ ብሩህ ሀገራዊ ምዕራፍ እንሸጋገር ሲሉ ጥሪ አቅረበዋል። እርቅና መግባባት እንዲኖር ያላቸውንም አቋም ገልጸዋል። የጠቅላይ ሚኒስትሩን ንግግር፣ በብዙዎች ዘንድ "አስታራቂና ወደ ሰላም የሚያመጣም ነው" ተብሏል።