No media source currently available
ኦፊሴላዊ ሥራቸውን ትናንት በቃለ-መሃላ የጀመሩት አዲሱ የኢትዮጵያ መሪ ዶ/ር አብይ አሕመድ የመጀመሪያ እንግዳቸው የሆኑትን የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪን ዛሬ በቢሯቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።