No media source currently available
አዲሱ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ዓሊ ዛሬ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተካሄደው የሥልጣን ርክክብ ሥነ ሥርዓት ላይ ያደረጉትን ንግግር ካደመጡ በኋላ፣ ሦስት በውጭ የሚኖሩ ምሁራንም አስተያየቶቻቸውን አጋርተውናል።