በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

125 ፍልሰተኞች ባህር ከመስጠም ዳኑ


125 ፍልሰተኞች ባህር ከመስጠም ዳኑ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:38 0:00

የሊቢያ ባህር ጠረፍ ጠባቂዎች እንደገለፁት፣ 125 ፍልሰተኞች ከትናንት በስትያ /ቅዳሜ/ ባህር ከመስጠም አዳኑ፡፡ ከፍልሰተኞች መካከል ስድሥት ነፍሰ ጡር ሴቶች ነበሩ፡፡

XS
SM
MD
LG