No media source currently available
በዚህ ሳምንት የገዢው ፓርቲ የኢህአዴግ ምክር ቤት ሊቀመንበር ሆነው የተመረጡትና የፊታችን ሰኞ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ቃለ መሃላ የሚፈጽሙት ዶ/ር አብይ አህመድ በሀገሪቱ ሥር የሰደደውን የሰብዓዊ መብት ቀውስ መፍታትን ቅድሚያ ትኩረት እንዲሰጡት ፅህፈት ቤቱ ለንደን የሆነው የሰብዓዊ መብት ድርጅት አምነስቲ ኢንተርናሺናል አሳሰበ።