በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሰብዓዊ መብት ድርጅቶች ሰለ አዲሱ የኢህአዴግ ሊቀመንበር


የሰብዓዊ መብት ድርጅቶች ሰለ አዲሱ የኢህአዴግ ሊቀመንበር
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:45 0:00

በዚህ ሳምንት የገዢው ፓርቲ የኢህአዴግ ምክር ቤት ሊቀመንበር ሆነው የተመረጡትና የፊታችን ሰኞ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ቃለ መሃላ የሚፈጽሙት ዶ/ር አብይ አህመድ በሀገሪቱ ሥር የሰደደውን የሰብዓዊ መብት ቀውስ መፍታትን ቅድሚያ ትኩረት እንዲሰጡት ፅህፈት ቤቱ ለንደን የሆነው የሰብዓዊ መብት ድርጅት አምነስቲ ኢንተርናሺናል አሳሰበ።

XS
SM
MD
LG