No media source currently available
ገዥው ግንባር ኢህአዴግ አዲስ ሊቀመንበር መሰየሙ ተስፋ የፈነጠቀ እንደሆነ ጥቂት የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡ የአዲስ ሰዎች መመረጥ ብዙ ለውጥ እንደማያመጣም የተናገሩም አሉ፡፡