በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዓለም ሕዝብ ቁጥርን በተመለከተ አዲስ ጥናት


የዓለም ሕዝብ ቁጥርን በተመለከተ አዲስ ጥናት
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:11 0:00

በዓለም የመጀመሪያውን መቶ ሚሊዮን ሕዝብ የሚይዝ ትልቅ ከተማ በምዕተ ዓመቱ መጨረሻ ላይ ልናይ እንደምንችል ተገለፀ። ለዚህ ድምዳሜ መሠረቱ በበርካታ የአፍሪካና እስያ ፈጣን እድገት ባስመዘገቡ ሀገሮች የከተሞችን ፈጣን ግስጋሴ አስመልክቶ የቀረበ አዲስ ጥናት ነው። ጥናቱ በቀጣዮቹ አሥርት ዓመታት፣ አነስተኛ ከተሞች ወደ ግዙፍ ከተማነት ሊቀየሩ እንደሚችሉ ጥናቱ አክሎ ይጠቁማል።

XS
SM
MD
LG