No media source currently available
አዲሱ የኢሕአዴግ ሊቀመንበር ዶ/ር አብይ አህመድ የፊታችን ሰኞ ጠዋት በጠቅላይ ሚኒስትርነት ቃለ መሃላ እንደሚፈጽሙና፤ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ንግግር እንደሚያደርጉ ተገለፀ።