በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"በጣም አዝነናል፤ ድርጊቱንም እናወግዛለን”- ሲፒጄ


"በጣም አዝነናል፤ ድርጊቱንም እናወግዛለን”- ሲፒጄ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:48 0:00

የሰብዓዊ መብቶችና የፕሬስ ነፃነት ተሟጋች ድርጅቶች ግንባር ገጥመው ወይም ኃይሎቻቸውን አስተባብረው የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት እያደረጉ ያሉት ነገር ጨርሶ ተቀባይነት የሌለው መሆኑን እንዲገነዘቡት ለማድረግ በሚያስችል ሁኔታ ድምፆቻቸውን ማሰማት እንዳለባቸው ዓለም አቀፍ የጋዜጠኞች ደህንነት ተሟጋች ቡድን (ሲፒጄ) አሳሰበ።

XS
SM
MD
LG