No media source currently available
የሰብዓዊ መብቶችና የፕሬስ ነፃነት ተሟጋች ድርጅቶች ግንባር ገጥመው ወይም ኃይሎቻቸውን አስተባብረው የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት እያደረጉ ያሉት ነገር ጨርሶ ተቀባይነት የሌለው መሆኑን እንዲገነዘቡት ለማድረግ በሚያስችል ሁኔታ ድምፆቻቸውን ማሰማት እንዳለባቸው ዓለም አቀፍ የጋዜጠኞች ደህንነት ተሟጋች ቡድን (ሲፒጄ) አሳሰበ።